አትሌት ኮማንደር ደራርቱ ቱሉን ጨምሮ ሌሎች ታዋቂ ግለሰቦች የታክስ እና የጉምሩክ አምባሳደሮች ሆነው ተሰየሙ

نتائج البحث

التطبيقات المتداخلة

ناشر الأصول

ከ264 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

ከ264 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ الجمعة, ٨ Mar ٢٠٢٤

ከ275 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

ከ275 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ الثلاثاء, ٢٧ Feb ٢٠٢٤

ከ275 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

ከ275 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ الأربعاء, ٢١ Feb ٢٠٢٤

ኮሚሽኑ በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ከ97 ቢሊዮን ብር በላይ ሰብስቧል፡፡

ኮሚሽኑ በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ከ97 ቢሊዮን ብር በላይ ሰብስቧል፡፡ الاثنين, ١٢ Feb ٢٠٢٤

ناشر الأصول

ناشر الأصول

null አትሌት ኮማንደር ደራርቱ ቱሉን ጨምሮ ሌሎች ታዋቂ ግለሰቦች የታክስ እና የጉምሩክ አምባሳደሮች ሆነው ተሰየሙ

አትሌት ኮማንደር ደራርቱ ቱሉን ጨምሮ ሌሎች ታዋቂ ግለሰቦች የታክስ እና የጉምሩክ አምባሳደሮች ሆነው የተሾሙ ሲሆን ከ2011 ጀምሮ በታክስ አምባሳደርነት ሲያገለግሉ የነበሩ ግለሰቦችም የክብር ሽኝት ተደርጎላቸዋል፡፡

አዲስ የተሾሙት አምባሳደሮች የሀገርን ገጽታ በመገንባት፣ የማህበረሰብን አስተሳሰብ በበጎ በመቅረጽ እና ማህበራዊ ኃላፊነቶቻቸውን በመወጣት በኩል  ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱ  ናቸው፡፡

የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ፣ በክብር የተሸኙትን አመስግነው አዲስ የተሾሙት የታክስ አምባሰደሮች የተሰጣቸውን ኃላፊነት በአግባቡ እንዲወጡ  ጠይቀዋል፡፡

አዲስ የተሰየሙ የታክስ አምባሳደሮች
1.  አትሌት ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ
2.  አቶ ግርማ ገ/ጻድቅ
3.  ሊቀ ትጉኃን ታጋይ ታደለ
4.  አቶ ቢኒያም በለጠ
5.  ወ/ሮ ሀናን መሀመድ
6.  ኡስታዝ ካሚል ሸምሱ
7.  ዶ/ር ማሙሽ ፈንታ
8.  ዶ/ር ወዳጀነህ ማሀረነ
9.  ዶ/ር ምህረት ደበበ

በክብር የተሸኙ የታክስ አምባሳደሮች
1.  ደራሲ ጌታቸው በለጠ
2.  አርቲስት አረጋኻኝ ወራሽ
3.  አርቲስት ሀመልማል አባተ
4.  መጋቢ ኃዲስ እሸቱ አለማየሁ
5.  ሙኃዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት
6.  ኡስታዝ አቡበከር አህመድ
7.  አምባሰደር ሀሰን ታጁ
8.  አትሌት ጡሩነሽ ዲባባ
9.  ሎሬት የትነበርሽ ንጉሴ
10.  አምባሰደር ሙሉ ሰሎሞን

የጉምሩክ ኮሚሽንን የተመለከቱ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/ecczena
በድረ ገጽ፦ www.ecc.gov.et
በቴሌግራም፦ https://t.me/EthiopiaCustomsCommission

Untitled Basic Web Content

የእኛ አገልግሎቶች

 

 

 

 

ناشر الأصول

التطبيقات المتداخلة

ناشر الأصول

ጠቃሚ መረጃዎች